TIKVAH-ETHIOPIA
ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ...
በተቋሙ
ውስጥ በተፈጠረ #አለመረጋጋት ሳቢያ ለሳምንታት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሂደት በዛሬው ዕለት #ተጀምሯል። በትላንትናው ዕለት በግቢው ውስጥ የእርቅ ስነ ስርዓት መካሄዱ ይታወሳል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia