ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ...

በተቋሙ ውስጥ በተፈጠረ #አለመረጋጋት ሳቢያ ለሳምንታት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሂደት በዛሬው ዕለት #ተጀምሯል። በትላንትናው ዕለት በግቢው ውስጥ የእርቅ ስነ ስርዓት መካሄዱ ይታወሳል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia