ጀሞ 2👆

ዛሬ በአዲስ አበባ ጀሞ 2 የጋራ መኖሪያ ቤት አካባቢ ባሉ መንደሮች በተነሳ ድንገተኛ #የእሳት_አደጋ በንብረት ላይ #ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ፡፡ ከቀኑ 11 ሰዓት አካባቢ የተነሳው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በአካባቢው ላይ በሚገኙ የሲልንደር ማከፋፈያ ሱቆች ላይ ከፍተኛ ፍንዳታ ተከስቷል፡፡

Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia