TIKVAH-ETHIOPIA
Alert
‼️
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል #መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ አይሲካ ቀበሌ በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት #አልፏል። መንግስት ለአካባቢው ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ እና በአስቸኳይ የሰላም ማስከበር ስራዎችን እንዲያከናውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የTIKVAH-ETH አባል ጠይቀዋል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia