#Breaking

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ ለአራት ከፍተኛ አመራሮች ሹመት ሰጡ።

በዚህ መሰረት፦

ዶክተር አለሙ ስሜ - የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር

አቶ ጃንጥራር አባይ - የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ ሚኒስትር

ወይዘሮ ጠይባ ሀሰን - በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ

አቶ ገዛኸኝ አባተ - የኢትዮጵያ የሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልጠኛ ማዕከል ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia