ሰላም ግቡ...

የአርባ ምንጭ ከተማ እና አካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች ከ571,000 ብር በላይ የሚያወጣ #ድጋፍ በጎፋ ዞን ተፈናቃዮች በሚገኙበት አካባቢዎች ላሉ ለአስተባባሪዎች አስረክበው ወደየመጡበት እየተመለሱ ነው። ሰላም ግቡ!

Via ፋሪስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia