#update የአማራና ቅማንት ሕዝቦችን #አብሮነት ለማጠናከር የሚያስችል የእርቀ-ሰላም ኮንፈረንስ በምዕራብ ጎንደር ዞን በገንደ ውሃ ከተማ እተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የአካባቢው ወጣቶች እየተሳተፉ መሆኑን ከአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ኮንፈረንሱ በአካባቢው በሁለቱ ህዝቦች መካከል ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት በዘላቂነት ለመፍታትና አብሮነትታቸውን ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።

Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia