አቶ ዮናስ ከስልጣናቸው ተነሱ...

(ከጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት @eliasmeseret)

ላለፉት ስምንት አመታት የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዳይሬክተር ጀነራል የነበሩት አቶ ዮናስ ደስታ በጠ/ሚር #አብይ_አህመድ ትእዛዝ ከስልጣናቸው ተነስተዋል። አቶ ዮናስ ዛሬ ማለዳ ለአለም አቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት በላኩት የፅሁፍ መልዕክት "ወደሚቀጥለው የህይወቴ ምእራፍ ስሸጋገር የተደበላለቀ ስሜት ቢኖረኝም የጠ/ሚር አብይን እርምጃ በፀጋ ተቀብያለሁ" ብለዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia