TIKVAH-ETHIOPIA
መልካምነት ይፋፋም...
🔝
"ፀግሽ በፈለገ ህይወት ት/ት ቤት ምክትል ር/መር ነኘ እናም በት/ቤታችን የሚማሩ ተማሪዎች #ለተፈናቀሉ ዜጎች የድርሻቸውን በመወጣት #ከጥላቻ_ይልቅ መረዳዳትን ባህል አድርገው ግምቱ ወደ 10000 ብር የሚጠጋ ድጋፍ በማድረጋቸው አመስግንልኘ!"
@tsegabwolde
@tikvahethiopia