መልካምነት ይፋፋም...🔝

"ፀግሽ በፈለገ ህይወት ት/ት ቤት ምክትል ር/መር ነኘ እናም በት/ቤታችን የሚማሩ ተማሪዎች #ለተፈናቀሉ ዜጎች የድርሻቸውን በመወጣት #ከጥላቻ_ይልቅ መረዳዳትን ባህል አድርገው ግምቱ ወደ 10000 ብር የሚጠጋ ድጋፍ በማድረጋቸው አመስግንልኘ!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia