አርባምንጭ ዝግጁ

የኢትዮጵያ ልጆች #የምንሰባሰብበት #የStopHateSpeech መድረክ ነገ ቅዳሜ እና እሁድ ምሽት በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ...

#TIKVAH_ETH ቤተሰብ አባላት በዝግጅቱ ላይ ተካፋይ ይሆናሉ!! #ethiopia

ሀገራችን #እንዳትፈርስ ከጥላቻ ንግግሮች እንቆጠብ! ጥላቻ ሀገር ያፈርሳል!!

🇪🇹ኑ ኢትዮጵያን በፍቅር እንገንባ🇪🇹

ስልክ፦ 0919 74 36 30

አዘጋጅ፦

•TIKVAH-ETH
•የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
•የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሰላም ፎረም

@tsegabwolde @tikvahethiopia