እንዳትታለሉ...

(የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት)

በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር #ዐቢይ_አሕመድ የተፃፉ በሚል በየቦታው #እየተሰራጩ ያሉ መፅሃፍትን በተመለከተ በርካቶች እየጠየቁን ይገኛሉ። በመሆኑም አሁን ገበያ ላይ የወጣ አንድም መፅሀፍ አለመኖሩን እንገልፃለን። ወደፊት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚወጡ የህትመት ውጤቶችን ጽ/ቤቱ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን ህብረተሰቡ ይህንን ተገንዝቦ በሀሰተኛ ህትመቶች እንዳይታለል እናስገነዝባለን።

#PMOEthiopia
@tsegabwolse @tikvahethiopia