TIKVAH-ETHIOPIA
#update በቅርቡ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አውሮፕላን #ከበረራ_በፊት ደህንነትቱ የተጠበቀና አነሳሱም ቢሆን ትክክለኛውን አቅጣጫ የተከተለ እንደነበር የአውሮፕላን ምርመራ ቡድኑ አስታውቋል፡፡
@tsegabwolde
@tikvahethiopia