TIKVAH-ETHIOPIA
#update ጣና በለስ ቁጥር 1 የስኳር ፋብሪካን ቀሪ ግንባታ ለመጨረስ በ95 ሚሊየን ዶላር ካምፍ ኢንጂነሪንግ የተባለ የቻይና ኩባንያ ስራ ጀምሯል።
Via ሸገር 102.1
@tsegabwolde
@tikvahethiopia