የዛሬው ውሎ...

የዛሬው #የሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ ውሎ #ሰላማዊ እንደነበር የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ተናግረዋል። በግቢው ውስጥ መከላከያ ሰራዊት፣ የኦሮሚያ ክልል ልዩ ሀይል እና ፌደራል ፖሊስ ጥበቃ እያደረጉ እንደሚገኙ ጨምረው ገልፀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia