#Update ከሳምንታት በፊት በምእራብ ወለጋ #ነጆ_ወረዳ ሁምና ዋቀዮ በሚባል አከባቢ በአሰቃቂ ሁኔታ 5 ሰዎች በኦነግ ታጣቂዎች በተባሉ ኃይሎች መገደላቸዉ ይታወሳል። ከተገደሉት የ2ቱ የውጪ ዜጎች ዉስጥ የሕንድ ዜግነት ያለዉ ግለሰብ አስከሬኑ ለቤተሰቦቹ የተላለፈ ሲሆን ነገር ግን #የጃፖን ዜግነት ያላት ሁለተኛዎ ሞች አስከሬን የመለየት ስራ #ችግር እንደገጠመዉ እና አስከሬኗ አሁንም ቅዱስ ፖዉሎስ ሆስፒታል እንደሚግኝ ለማወቅ ተችሏል።

Via ዳዊት እንደሻው
@tsegabwolde @tikvahethiopia