This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ግልፅ የሆነ ጦርነት ውስጥ እንገባለን...

"....ሳታሸንፍ አሁን ባላደራ፤ ባደራ እንደሚባለው አይነት ጨዋታ ምትጫወት ከሆነ ግን ግልፅ የሆነ #ጦርነት ውስጥ እንገባለን ማለት ነው። ምክንያቱም... ለምሳሌ አዲስ አበባ የሆነ ሺ ሰው ሰብስቦ ባላደራ ካለ፤ ኦሮሚያም ይሄ ኦዲፒ የሚባል የኛ መንግስት አይደለም፤ ፍላጎቻችን ይሄ አይደለም ባለዳራ ነው #ተገንጥለናል ካለ ኢትዮጵያ አትኖርም፤ እንደዚህ አይነት ድራማ አያስፈልገንም።
.
.
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከየትኛውም ብሄር ብትሆኑ አሁን ያለው መንግስት መልካም ሲሰራ ደግፉት፤ መልካም ነገር ካልሰራ ንቀፉት፤ ነቅፋችሁ ማረም ካልቻለ በድምፅ በምርጫ ጣሉት፤ ከዛ ውጭ ያለ ድራማ ተገቢ አይደለም፤ #ወደማንፈልገው ነገር ያስገባናል ፕላስ የአዲስ አበባ ሰላምና ነፃነት ኦሮሚያ ሰላም ከሆነች፤ አማራም ሰላም ከሆነ፤ ደቡብ ...ትግራይም ሰላም ከሆነ ነው እንጂ አዲስ አበባ ብቻዋን የሆነ አምባሳደር ሹማ የሰላም ባለቤት መሆን አትችልም!" ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

@tsegabwolde @tikvahethiopia