"አዲስ ወግ"🔝

በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አዘጋጅነት ትናንት የተጀመረውና ዛሬ ከሰዐት በኋላ በቀጠለውና የመጨረሻ በሆነው በሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ባለው 'አዲስ ወግ' የተሰኘና ባለፈው አንድ አመት የመጣውን ለውጥ ብሎም ያጋጠሙ ፈተናዎችን በሚዳስሰው የውይይት መድረክ ''የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ማጽናት በኢትዮጵያ፤ ተግዳሮቶችና ቀጣይ አካሄዶች'' በሚል ርዕስ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይም የኢፌዲሪ ጠ/ሚር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ ተገኝተዋል።

Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia