#update በኮንግ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በተከሰተ የባቡር #መገልበጥ አደጋ በትንሹ 24 ሰዎች #መሞታቸው ተሰምቷል። ከሟቾች መካከል አብዛኛዎቸ ህጻናት ናቸው ተብሏል። በካሳይ ገዛት በደረሰው አደጋ ከ30 በላይ ሰዎችም አካላዊ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነው የተጠቆመው። የእቃ ማጓጓዣ ባቡሩ ሰዎችንም አሳፍሮ ሲጓዝ አደጋው የደረሰ ሲሆን በርካታ ተሳቢዎቹ ወደ ወንዝ መግባታቸውን ፖሊስ ገልጿል።

Via ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia