ፓይለቱ ችግር ገጥሞት ነበር‼️

የአውሮፕላኑ አብራሪ #ችግር ስላጋጠመው ወደ አዲስ አበባ #ለመመለስ ጠይቆ እንዲመለስ ተነግሮት እንደነበር የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማሪያም ተናግረዋል። አውሮፕላኑ ከጆሃንስበርግ በረራው ሲመለስ ምንም አይነት የበረራ ችግርን የሚመለከት መረጃ እንዳልነበርና ከሶስት ሰዓት በላይም መሬት ላይ ቆይቶ እንደነበር አቶ #ተወልደ ገልፀዋል።

Via BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia