#update በባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የተነሳው የእሳት ቃጠሎ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ። ለ6 ቀናት የቆየው የዕሳት ቃጠሎ ከ160 እስከ 200 ሄክታር የሸፈነ ቦታ ላይ የሚገኝ አሰታን(Alpine) አውድሟል።

Via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia