#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ ዛሬ ጠዋት ለአንድ ቀን ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡትን የሶማሊያውን ፕሬዝዳንት #መሐመድ_አብዱላሂ_መሐመድን በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተቀብለዋቸዋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia