TIKVAH-ETHIOPIA
"ህገ ወጥ የመሬት ወረራን #ህጋዊ መስመር የማስያዝ ስራ ከመቼም ጊዜ በላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል" – የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ
https://telegra.ph/ህገ-ወጥ-የመሬት-ወረራን-ህጋዊ-መስመር-የማስያዝ-ስራ-ከመቼም-ጊዜ-በላይ-ተጠናክሮ-ይቀጥላል--የጨፌ-ኦሮሚያ-አፈ-ጉባዔ-02-22
Telegraph
ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ህጋዊ መስመር የማስያዝ ስራ ከመቼም ጊዜ በላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ
የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ከየካቲት 19 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በሚያደርገው አምስተኛው የጨፌው የስራ ዘመን አራተኛ ዓመት ዘጠነኛ መደበኛ ጉባኤ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፤ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ወደ ህጋዊ መስመር የማስያዙ ስራ የሚቀጥል እንጂ ወደ ኋላ የሚመለስ ጉዳይ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡ ጉዳዮ የኦሮሞ ህዝብና የኦሮሚያ ክልል ብቻ ሳይሆን የአገር ጉዳይ መሆኑንም…