TIKVAH-ETHIOPIA
Fake FB Page
‼️
"Lemma Megersa" በሚል ስም የተከፈተ ከ150,000 በላይ ተከታዮች ያሉት የፌስቡክ ገፅ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንት ክቡር አቶ #ለማ_መገርሳ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ አይደለም። በገፁ ላይ የሚተላለፉት መልዕክቶችም የክቡር ፕሬዘዳንቱን አቋም የሚገልፁ እንዳልሆነ #ሊታወቅ ይገባል።
#ሼር #share
@tsegabwolde
@tikvahethiopia