ከሀዋሳ...

"እኛ ኢትዮጵያዊያን በሚያሳዝን ሁኔታ ለሰው ያለን ክብር እየተሸረሸረ ነው። አሁን አሁን ሁሉም ነገር ከብሔር ጋር ተያያዘና #ሰውነት ቦታን አጣ። በሚገርም ሁኔታ አሰፋ መዝገቡ የሚነግረን የትራፊክ አደጋ መረጃ ብቻ ሆኗል ብሔር ሳይለይ ይሄን ያህል #ሰው ሞተ እና ቆሰለን የምንሰማበት። ሌላው ነገር ሁሉ ከብሔር የተገናኘ ሆኗል።
መፍትሔ የሚመስለኝ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ወደ ቀልቡ ይመለስ። ድሮ ይወድ የነበረውን ወንድሙን ለምን ጠላሁ ብሎ ይጠይቅ?? ያኔ ወደየቀልቡ ይመለሳል። አማኑኤል ከሐዋሳ ዪኒቨርስቲ።"

@tsegabwolde @tikvahethiopia