ወታደራዊ ሔሊኮፕተር ተከሰከሰ‼️

የኢትዮጵያ ወታደራዊ ሔሊኮፕተር #ተከስክሶ ሶስት የበረራ ሰራተኞች ሞቱ። ሔሊኮፕተሩ #በአቢዬ ግዛት ሲከሰከስ 23 መንገደኞች ጭኖ ነበር። የተባበሩት መንግስታት የአቢዬ ግዛት ጸጥታ ጥበቃ ተልዕኮ አካል ነበር።

via Esehete Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia