#update 24 የአልሸባብ ቡድን አባላት በአየር ድብደባ #መሞታቸውን የአሜሪካ ጦር ኃይል አስታወቀ፡፡ የአየር ድብደባው በማዕከላዊ ሶማሊያ ሂራን ሸቢሌ አካባቢ በሚገኝ የመጠለያ ጣቢያ ላይ መሆኑን የአሜሪካ-አፍሪካ ኮማንድ አስታውቋል፡፡

ምንጭ፦ /አል-ጀዚራ/~AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia