ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ ከፓርላማ አባላት መከላከያን አስመልክቶ ለተነሱት ጥያቄ ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰዱ አንኳር ነጥቦች:-

• የመከላከያ ሰራዊት በሰፈር ውስጥ አንድ ሌባ ቦርሳ ይዞ ሲሮጥ ለምን ቦርሳ አላስጣልክም ብሎ መጠየቅ የለበትም፡፡

• የአገር ሉዓላዊነት ተደፍሮ መከላከያ ዝም ያለበት ጊዜ የለም፡፡ ያ ነው የመከላከያ ሰራዊት ስራ፡፡

• ችግሮች ሲገጥሙ መከላከያ አስፈላጊውን መስዋዕትነት ከፍሎ ችግሮችን ማረጋጋት ችሏል፡፡

• መከለካያ በአገር ውስጥም በውጭም ሕይወቱን ገብሮ ለዚህች አገር እየሰራ ነው

• ወለጋ ውስጥ የክልሉ መንግስት ጥሪ ሲያደርግ መከላከያ ችግሩን ለመፍታት ሁለት ወር አልፈጃበትም፡፡

via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia