#update ከጥረት ኮርፖሬት የሃብት ምዝበራ ጋር በተያያዘ የአምባሰል ንግድ ስራዎች ስራ አስኪያጅ የነበሩትን አቶ #ምትኩ_በየነን ጨምሮ አምስት ሰዎች ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ በህግ ቁጥጥር ስር ዋሉ። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የስነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ከጥረት ኮርፖሬት የሃብት ምዝበራ ጋር በተያያዘ የአምባሰል ንግድ ስራዎች ስራ አስኪያጅ የነበሩትን አቶ ምትኩ በየነን ጨምሮ አምስት ሰዎችን ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ በህግ ቁጥጥር ስር አውሏል። ተጠርጣሪዎቹ ነገ በባሕርዳር ከተማና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።

via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia