#update በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር የሴፍቲና ሲኬዩሪቲ ዲፓርትመንት ባለሙያዎች በባቡሩ ላይ #ድንገተኛ የእሳት አደጋ ቢከሰት እንዴት መቆጣጠር እንደሚቻል የሚያሳይ ልምምድ አካሄዱ። በልምምዱ የእሳት አደጋ ተከላካይ ሰራተኞችና የፖሊስ አባላት ተሳትፈዋል።

Via ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia