TIKVAH-ETHIOPIA
ነጭ ሳር
🔝
በአርባምንጭ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ነጭሳር ብሔራዊ ፓርክ ምሽቱን በተከሰተ #የእሳት_አደጋ ጉዳት መድረሱን የአይን እማኞች ተናግረዋል።
Via ELU
@tsegabwolde
@tikvahethiopia