40/60‼️

ከስድስት አመታት በፊት #ምዝገባው የተካሄደው የ40/60 የጋራ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት አሁን ለባለ ዕድለኞች የሚወጣበት ቀን ተቃርቧል። ይሁንና ጉዳዩ ይመለከተናል በሚሉ ሶስት የመንግስት ተቋማት መካከል በዕጣው ማን ይካተት በሚለው ጉዳይ ዙሪያ መግባባት አልተቻለም። የአዲስ አበባ መስተዳድር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር በመካከላቸው የተፈጠረው #ልዩነት ሊፈታ ባለመቻሉ ጉዳዩ ወደ ጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት አምርቷል።

Via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia