Vote‼️

እጅግ በርካታ ከሚባሉ ከተሞች እንደሚደርሰን ጥቆማ የከተማ ውስጥ ውንብድና እና ዝርፊያ እየከፋ መጥቷል። የፖሊስ ስራ #አጠያያቂም እየሆነ እንደሆነ እየተነገረን ነው። በተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች መንግስት የፖሊስ ሀይሉን ሊፈትሽ ይገባል ብለዋል። በሀገራችን ልንዘረፍ፤ አምሽተን ለመስራት ልንሳቀቅ አይገባም ሲሉ ይናገራሉ።
.
.
ውድ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች እናተ በምትኖሩበት አካባቢና ከተማ የህዝብን ፀጥታ ለማስጠበቅ ብሎ መንግስት ያሰማራቸው የአካባቢና የከተማ ፖሊስ ላይ ያላችሁ ምልከታ ምን ይመስላል??

የአካባቢና የከተማ ፖሊስ ላይ #እምነት አላችሁ?

እምነት አለን
እምነት የለንም

🔹የሚመለለታችሁ አካላት ይህ የድምፅ አሰጣጥ ለቀጣይ ስራችሁ ግብአት ይሆናል ብለን እናስባለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia