#update በታንዛኒያ 14 ኢትዮጵያዊያን መኪና ውስጥ ተፋፍገው #መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ ሟቾቹ በዛምቢያ ወይም በማላዊ በኩል አቋርጠው ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ያለሙ ስደተኞች ሊሆኑ እንደሚችሉ የሀገሪቱ ፖሊስ ገልጧል፡፡

Via~wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia