#update ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ ተከራዮች የበተለያየ መንገድ #ተቃውሞ በማሰማት ላይ ይገኛሉ። መኢአድ የተባለው የፖለቲካ ፓርቲም ጭማሪውን በመቃወም መግለጫ አውጥቷል። የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል ለበርካታ አመታት ከገቢያ ዋጋ በታች በመክፈል ተጠቃሚ ነበሩ በማለት የተከራዮችን ተቃውሞ እንደማይቀበሉት አስታውቀዋል። ፒያሳ ባቅላባ ቤት 6 ሺ ብር፤ ጆሊ ባር 5 ሺ ብር፤ ቱሪስት ሆቴል 13 ሺ ብር፤ ሮሚና ካፌ 3 ሺ ብር፡ ሎመባርዲያ 1777ሺ ብር፤ ሃራምቤ ሆቴል 35 ብር፤ ብቻ ሲከፍሉ ቆይተዋል በማለት ሀላፊው ምሳሌ ጠቅሰዋል።

Via~ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia