TIKVAH-ETHIOPIA
#update የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር #ብርሃኑ_ነጋ የአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባል በመሆን ተሹመዋል። ፕሮፌሰሩ እስከ ምርጫ 97 ድረስ በዩኒቨርሲቲው የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል ያለምንም ክፍያ በመምህርነት ማገልገላቸው የሚታወቅ ነው።
Via Petros Ashenafi Kebede
@tsegabwolde
@tikvahethiopia