TIKVAH-ETHIOPIA
#Update አሜሪካ ባሳለፍነው ቅዳሜና እሁድ በሶማሊያ በፈፀመችው የአየር ኃይል ጥቃት 62 #የአል_ሸባብ ታጣቂዎችን መግደሏን አስታውቃለች።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tsegabwolse
@tikvahethiopia