TIKVAH-ETHIOPIA
ለድሬዳዋ ነዋሪዎች፦
"የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ታህሳስ
7-2011 ዓም ክቡር ጠ/ሚ #አቢይ_አህመድ በተገኙበት ታቅዶ የነበረው የኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቃት ላልተወሰነ ጊዜ #የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን!"
©
የከተማው ከንቲባ ፅ/ቤት
@tsegabwolde
@tikvahethiopia