#Update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደትን ሰላማዊ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካል ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ተባለ። በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የመማር ማስተመሩን ሂደት በሚያውኩ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦችን በሚጠቁም ጥናት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ጨምሮ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስራ ኃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia