#Update በጎንደር ከተማ አስተዳደር በአጎራባች ወረዳዎች የሚስተዋሉ #የፀጥታ_ችግሮች ወደ ከተማው #እንዳይዛመቱ የሰላም ኮንፈረንስ ሊያካሂድ ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የአስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ዘለቀ አለባቸው ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት እንዳስታወቁት ዛሬ ከሁሉም የከተማዋ ነዋሪዎች ጋር #የሰላም ውይይት ይካሄዳል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia