አሳዛኝ ዜና‼️ትላንት በምዕራብ አርሲ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ #የአምስት ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ዘግበን ነበር። በአደጋው ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው አንድ ወጣት በህክምና ባለሞያዎች ህይወቱን ለማትረፍ የተደረገው ጥረት #ሳይሳካ ቀርቷል። በዚህም በትላንቱ የመኪና አደጋ በአጠቃላይ ህይወታቸው ያለፈው ዜጎች ቁጥር #ስድስት (6) ሆኗል።

በTIKVAH-ETH ስም ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጆች በሙሉ መፅናናትን እንመኛለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia