በአዳማ ከተማ ሰልፍ ተካሄደ🔝

የሀገሪቷ በተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ ግጭቶችና የዜጎች #መፈናቀል በአፋጣኝ ሊቆም እንደሚገባ የአዳማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡ የአዳማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ በኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ የተፈጠረውን ግጭት፣ በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እየታየ ያለው ግጭት፣ በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው የህይወት መጥፋት፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀልን መንግስት እንዲያስቆም ሰልፈኞቹ ጠይቀዋል፡፡

©ENA
ፎቶ፦ TIKVAH-ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia