አስደሳች ዜና!

#ህብር_የኢትዮጵያዊያን_ፌስቲቫል
🗓ሃሙስ ህዳር 27
🕗ከ8፡00 ጀምሮ
🔹#በጊዮን_ሆቴል

#መግቢያ፡ ኢትዮጵያዊ የባህል ልብስ መልበሰ (#በነፃ)

ተማሪዎች እና መላው የአዲስ አበባ ህዝብ በተበታተነ ቦታ ያከበር የነበረውን የባህል ቀን( #CultureDay) በህብረት እናክብር! ተወዳጆቹ የሃገራችን ድምጻውያን #አሊ_ቢራ #ሚካኤል_በላይነህ #ዳዊት_ነጋ #አቡሽ_ዘለቀ #ሰለሞን_ጋጋ እና #ሮፍናን ስራቸውን ያቀርባሉ።

ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ቀመው ይገኙ! ባህላዊ አልባሳትን #ላልለበሰ ሰው ቦታ የለንም!

አዘጋጅ፦ ጆርካ ኢቨንት፣ አዲስ አበባ መስተዳድር እና ፈታ ሾው / info 0975 070707 /
@tsegabwolde @tikvahethiopia