ለሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች‼️

በማዕበራዊ ሚዲያዎች በተለይም ደግሞ በፌስቡክ በሚሰራጩ #ሀሰተኛ መረጃዎች እንዳትደናገሩ። በዛሬው ዕለት የከተማው አስተዳደር ህጋዊ እውቅና የሰጠው ህዝባዊ #ሰልፍ_የለም።

@tsegabwolde @tikvahethiopia