TIKVAH-AID 2🔝በዚህ መልኩ ነው የየቀኑን የገንዘብ እንቅስቃሴ ለህዝብ ይፋ የሚደረገው። ይህ በ @tikvahaid2 በሚል እና በተከፈተው የግል አካውንት እየተሰራ ያለ ስራ ነው። አባላት በጠየቁት መልኩ እና ከፍተኛ ሀላፊነት እና እምነት ጥለውበት የሚሰራ ስራ ነው።

🔹የመጀመሪያው ድጋፍ #በአፋር ሎጊያ ለሚገኘ አንድ የ17 አመት ትዳጊ #እናት የሚውል ነው። ቻናሉን ተቀላቅላችሁ ያለውን እያንዳድዷን እንቅስቃሴ መከታተል ትችላላችሁ። ድጋፉ 15,000 ብር ለማድረግ ሲሆን አሁን ላይ 5,547 ብር ተገኝቷል።

ነገ ይጠናቀቃል ይህ ዘመቻ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia