ጋዜጠኛ ጀማል ኻሾግጂ‼️

የአሜሪካው የስለላ ድርጅት ሲአይኤ መሐመድ ቢን ሰልማን ከጋዜጠኛ ጀማል ኻሾግጂ ግድያ ጀርባ እጃቸው መኖሩን አረጋገጥኩ ብሏል። አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣን ምንጭ አድርጎ የዘገበው ሲ ኤን ኤን አልጋ ወራሽ #መሐመድ_ቢን_ሰልማን በቱርክ የሳዑዲ ኤምባሲ ውስጥ ጋዜጠኛው እንዲገደል ቀጥተኛ ትእዛዝ መስጠታቸውን አጋልጧል። የሳዑዲው አልጋ ወራሽ ልዑል ሞሐመድ ቢን ሰልማን «ኻሾግጂ እንደ አደገኛና አክራሪ ኢስላሚስት ነው የማየው» ብለው ለአሜሪካ መናገራቸው በቅርብ መዘገቡ ይታወሳል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia