ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ🔝

ክቡር ጠ/ሚር #ዐቢይ_አህመድ ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ: ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ: ከጊኒው ፕሬዝዳንት አልፋ ኮንዴ እና ከጋናው ፕሬዝዳንት ናና አኩፎ አዶ ጋር ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተገናኝተው ተወያዩ። ውይይቱም በአህጉራዊ ጉዳዮችና የጋራ የትብብር አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ በኢትዬጵያ ስላለው የለውጥ ሂደትና ለአህጉሪቱ ስለሚኖረው የልማት አስተዋፅኦ ተወያይተዋል።

ምንጭ፦ የጠ/ሚ ጽ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia