TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ክቡር ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ ሁለት የተለያዩ ውይይቶች ከወልቃይት ፀገዴና ከቅማንት የአገር ሽማግሌዎች ጋር የተቀሰቀሱ ግጭቶችን #በሰላም በመፍታት ዙሪያ ተወያይተዋል። #ጎንደር
@tsegabwolde
@tikvahethiopia