#ጀግኒት የሰላም ኮንፈረንስ‼️

በሀገራችን እየመጣ ያለው ለውጥ ለሌሎች ሀገራት ትልቅ #ምሳሌ መሆኑን ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል፡፡ "ሴቶች #ዘረኝነትን በመጠየፍ ለሰላማችን ግንባር ቀደም ሚናችንን እንወጣ" በሚል መሪ ሀሳብ የሀገር አቀፍ የሴቶች የሰላም ኮንፈረንስ የጀግኒት ፕሮግራም በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ተካሂዷል፡፡

ምንጭ፦አብመድ
@tsegabwolde @tikvahehiopia