ሰመራ⬆️በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ፣ የክልሉን መንግስት #በመቃወም አደባባይ በወጡ ነዋሪዎች ላይ የክልሉ ልዩ ሀይል በወሰደው እርምጃ ቢያንስ አምስት ሰዎች እንደተጎዱ ተሰምቷል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia