#update የደብረማርቆስ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ #ጉዳት በመድረሱ ደብረ ማርቆስ ፣ፍኖተ ሰላምና ብቸና ከትናንት ጀምሮ ኃይል ተቋርጧል፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia