TIKVAH-ETHIOPIA
መቐለ
⬆️
የትግራይ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤውን #በመቐለ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ጉባኤው በክልሉ ስራ አስፈፃሚ የበጀት ዓመት አቅድ ላይ ይወያያል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde
@tikvahethiopia